አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ ሐሙስ ነሐሴ 21፣2018 ዓ.ም
የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተሞክሮ ለሰራተኞች ብቻ ሳይሆን ታካሚዎች በሆስፒታሉ ውስጥ በሚኖራቸው የቆይታ ጊዜ ዘና እንዲሉና ህመማቸውን እንዲረሱ…
📍 ነሐሴ 21፣ 2018 ዓ.ም
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዱን ከዳይሬክቶሬት እስከ ዲፓርትመንት፣ ዴስክ እና ቡድን ድረስ በማውረድ፣ እያንዳንዱ አመራርና ሠራተኛ የሚጠበቅበትን…
የዶ/ር ፀጋዬ ገ/አናንያን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ፣ ዛሬ ነሐሴ 15፣ 2018 ዓም የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና የአቤት ሆስፒታል ሠራተኞች፣ ቤተሰቦች፣ ወዳጆችና የቅርብ ጓደኞቺ በተገኙበት ለእርሳቸው…
በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተለያዩ የሥራ ኃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩትና እስከ ሕይወታቸው ማለፊያ ድረስ የአቤት ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ (CEO) በመሆን ያገለገሉት ዶ/ር ጸጋዬ ገብረ አናንያ…
📍 ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም
የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና ቡድን፣ በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት ለጤና ሚኒስቴር እና ለብሔራዊ ደም ባንክ…
📍 ነሐሴ 8፣ 2018 ዓ.ም
«በዓይን ጤና አገልግሎቶች ውስጥ የአካል ጉዳተኞችን አካታችነት ማጠናከር» በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የ2 ቀናት ስልጠና በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተሳካ ሁኔታ…
አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ ሐሙስ ነሐሴ 7፣2018 ዓ.ም
ለሰው ልጅ ያሳዩት ያልተገደበ ፍቅርና የኦኮፔሸናል ቴራፒ አገልግሎትን በማስፋፋት የ40 አመታት ሙያዊ አገልግሎት ሰጠዋል አቶ ፍቅሬ መኩሪያ አለርት…
📍 ነሐሴ 7፣ 2018 ዓ.ም
የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የክረምት በጎ ፈቃድ የሕክምና ቡድን በፌዴራል መንግስት ግዥ አገልግሎት በመገኘት ለአመራሮችና ሰራተኞች ነፃ የጤና ምርመራ፣ ሕክምና…
📍 ነሐሴ 5፣ 2018 ዓ.ም
🤝 የኢትዮጵያ የእጅ ቀዶ ሕክምና ማህበር ተመሰረተ!
በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል “የኢትዮጵያ የእጅ ቀዶ ሕክምና ማህበር” በይፋ ተመሰረተ።
ማህበሩ የእጅ…
አለርት ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በጤናው ዘርፍ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእውቅናና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል።
ይህ እውቅና የመላው የሆስፒታላችን የሕክምና…