Skip to content Skip to footer

“በጎነት በሆስፒታል” በሚል መሪ ቃል፣ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 አስተዳደር በህክምና ክትትል ላይ ላሉ ታካሚዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችና ለስላሳ መጠጦች ድጋፍ አድርጓል።

🌿 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት

📍 ነሐሴ 2፣ 2018 ዓ.ም

“በጎነት በሆስፒታል” በሚል መሪ ቃል፣ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 አስተዳደር በህክምና ክትትል ላይ ላሉ ታካሚዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችና ለስላሳ መጠጦች ድጋፍ አድርጓል።

🙏 ለዚህ በጎ ተግባር ላደረጋችሁት ድጋፍ በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና በታካሚዎቻችን ስም ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን።

አብሮነት ለተሻለ ጤና! 💚

“የእርሶ ጤና የኛ ተልዕኮ!”

#ALERTHospital #WinterVolunteerService #በጎነትበሆስፒታል #CommunityPartnership #PatientCenteredCare

Follow us for more updates

Follow ALERT Hospital

Stay connected for the latest updates.

Leave a Comment