📍 ነሐሴ 8፣ 2018 ዓ.ም
«በዓይን ጤና አገልግሎቶች ውስጥ የአካል ጉዳተኞችን አካታችነት ማጠናከር» በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የ2 ቀናት ስልጠና በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተሳካ ሁኔታ…
አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ ሐሙስ ነሐሴ 7፣2018 ዓ.ም
ለሰው ልጅ ያሳዩት ያልተገደበ ፍቅርና የኦኮፔሸናል ቴራፒ አገልግሎትን በማስፋፋት የ40 አመታት ሙያዊ አገልግሎት ሰጠዋል አቶ ፍቅሬ መኩሪያ አለርት…
📍 ነሐሴ 7፣ 2018 ዓ.ም
የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የክረምት በጎ ፈቃድ የሕክምና ቡድን በፌዴራል መንግስት ግዥ አገልግሎት በመገኘት ለአመራሮችና ሰራተኞች ነፃ የጤና ምርመራ፣ ሕክምና…
📍 ነሐሴ 5፣ 2018 ዓ.ም
🤝 የኢትዮጵያ የእጅ ቀዶ ሕክምና ማህበር ተመሰረተ!
በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል “የኢትዮጵያ የእጅ ቀዶ ሕክምና ማህበር” በይፋ ተመሰረተ።
ማህበሩ የእጅ…
አለርት ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በጤናው ዘርፍ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእውቅናና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል።
ይህ እውቅና የመላው የሆስፒታላችን የሕክምና…
📍 ነሀሴ 5፣ 2018 ዓ.ም
🌿 የክረምት በጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎት ቀጥሏል!
“በጎ ፈቃደኝነት ለጤናማ ማህበረሰብ!” በሚል መሪ ሀሳብ፣ አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነፃ የጤና…
🌿 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት
📍 ነሐሴ 2፣ 2018 ዓ.ም
“በጎነት በሆስፒታል” በሚል መሪ ቃል፣ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 አስተዳደር በህክምና ክትትል ላይ…
📍 ሐምሌ 30፣ 2018 ዓ.ም
የሐኪሞችን ቀን በአብሮነትና በቡድን ስራ ማክበር
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል “ሐምሌን ለሐኪሞች!” በሚል መሪ ቃል ዘጠነኛውን ሀገራዊ የሐኪሞች ቀን በተለያዩ…
📍 ሐምሌ 29፣ 2018 ዓ.ም
የጥራት ማሻሻያ ስኬትን ማክበር! 🏆
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ6 ወራት የተተገበሩ 3 የጥራት ማሻሻያ ፕሮጀክቶችን በስኬት ላጠናቀቁ የስራ ክፍሎች…
📍 ሐምሌ 29፣ 2018 ዓ.ም
⚽ በስፖርታዊ ጨዋታ አብሮነትን ማጠናከር!
የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስፔሻሊስት ሐኪሞች ከጠቅላላ ሐኪሞች ጋር የሐኪሞችን ቀን በማሰብ የወዳጅነት የእግር ኳስ…