Skip to content Skip to sidebar Skip to footer

Yearly Archives: 2026

በአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 16 ሰዓታት የፈጀ ውስብስብ የመልሶ ግንባታ (Reconstructive Microsurgery) ቀዶ ሕክምና በስኬት ተጠናቀቀ

ሐምሌ 17፣ 2018 ዓ.ም በአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 16 ሰዓታት የፈጀ ውስብስብ የመልሶ ግንባታ (Reconstructive Microsurgery) ቀዶ ሕክምና በስኬት ተጠናቀቀ አለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በኢትዮጵያ…

በዛሬው ዕለት ሆስፒታሉ በሸገር ከተማ ዳለቲ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ ታራሚዎች፣ በአካባቢው ለሚኖሩ ማህበረሰቦች እና ለሕፃናት ነፃ የሕክምና፣ የላብራቶሪ ምርመራ፣ የመድኃኒት እና የጤና ትምህርት አገልግሎት ሰጥቷል።

📍ሐምሌ 17፣ 2018 ዓ.ም ❤️ የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ2018 ዓ.ም የክረምት ነፃ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተጠናከረ ሁኔታ ቀጥሏል! ❤️ በዛሬው ዕለት ሆስፒታሉ በሸገር…

የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የክረምት በጎ አድራጎት ቴክኒካል ቡድን የነፃ የህክምና ዘመቻውን ተደራሽነትና ውጤታማነት የበለጠ ለማጠናከር የዝግጅትና የማስተባበሪያ ውይይት አካሄደ

📍ዛሬ | ሐምሌ 15፣ 2018 ዓ.ም የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የክረምት በጎ አድራጎት ቴክኒካል ቡድን የነፃ የህክምና ዘመቻውን ተደራሽነትና ውጤታማነት የበለጠ ለማጠናከር የዝግጅትና የማስተባበሪያ ውይይት…

የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የወንዶች የእግር ኳስ ቡድን አንደኛ በመውጣት ዋንጫ ሲሸለሙ የሴቶች የመረብ ኳስ ቡድን ሁለተኛ ወጠው መዳሊያ ተሸልመዋል!

📍ሐምሌ 11፣ 2018 ዓ.ም ❤️እንኳን ደስ አላችሁ❤️ የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የወንዶች የእግር ኳስ ቡድን አንደኛ በመውጣት ዋንጫ ሲሸለሙ የሴቶች የመረብ…

በ2017 ዓ.ም. የክረምት በጎ ፈቃድ ዘመቻ የላቀ አፈጻጸም በማሳየቱ የክሪስታል ሽልማትና የእውቅና ሰርተፍኬት ተበርክቶለታል

📍ሐምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም ❤️ እንኳን ደስ አላችሁ! ❤️ አለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሸገር ከተማ ዳለቲ ማረሚያ ቤት በተካሄደው የ2018 ዓ.ም. የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት…

የአንድ ክፍለ ዘመን የህዝብ ጤና ጋሻ — እንኳን ለ100ኛ ዓመት በዓል አደረሳችሁ! 🏥✨

አለርት (ALERT) ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ለኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) አመራሮች፣ የጤና ባለሙያዎች፣ የቀድሞ አገልጋዮች እና ለመላው የኢንስቲትዩቱ ቤተሰቦች ለ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችሁ ከልብ የመነጨ…