Skip to content Skip to footer

⚽ በስፖርታዊ ጨዋታ አብሮነትን ማጠናከር!

📍 ሐምሌ 29፣ 2018 ዓ.ም

በስፖርታዊ ጨዋታ አብሮነትን ማጠናከር!

የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስፔሻሊስት ሐኪሞች ከጠቅላላ ሐኪሞች ጋር የሐኪሞችን ቀን በማሰብ የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ አካሂደዋል።

🏆 በጨዋታው ጠቅላላ ሐኪሞች ስፔሻሊስት ሐኪሞችን 8–3 በማሸነፍ ድል ተቀዳጅተዋል።

💪 ስፖርትን ያዘውትሩ፤ ጤናዎን ይጠብቁ!

“የእርስዎ ጤና፣ የእኛ ተልዕኮ ነው!”

#አለርት #አብሮነትንማጠናከር #ሐምሌንለሐኪሞች #የሐኪሞችቀን

Follow ALERT Hospital

Stay connected for the latest updates.

Leave a Comment