Skip to content Skip to footer

ነፃ የጤና ምርመራ ለመንግስት ተቋማት ሰራተኞች በሚሰሩበት ተቋም!

📍 ነሐሴ 7፣ 2018 ዓ.ም

የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የክረምት በጎ ፈቃድ የሕክምና ቡድን በፌዴራል መንግስት ግዥ አገልግሎት በመገኘት ለአመራሮችና ሰራተኞች ነፃ የጤና ምርመራ፣ ሕክምና እና የጤና ትምህርት አገልግሎት ሰጥቷል።

🙏 የግዥ አገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ አስማረ ይገዙ ለተደረገው በጎ ተግባር ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

🤝 በህብረት ህዝባችንን እናገልግል! 💚
“የእርስዎ ጤና፣ የእኛ ተልዕኮ!”

#ALERTHospital #WinterVolunteerService #CommunityPartnership

Follow ALERT Hospital

Stay connected for the latest updates.

Leave a Comment