Skip to content Skip to footer

ደም በመለገስ ሕይወትን እናድን!

📍 ሐምሌ 28፣ 2018 ዓ.ም

🩸❤️ ደም በመለገስ ሕይወትን እናድን!

“ሐምሌን ለሐኪሞች” በሚል መሪ ቃል የሐኪሞችን ቀን በማሰብ፣ አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ደም ባንክ ጋር በመተባበር የደም ልገሳ መርሃ-ግብር አከናወነ።

በመርሃ-ግብሩ ከ35 ዩኒት በላይ ደም መሰብሰብ ተችሏል። 🩸❤️

አንድ ልገሳ፣ አንድ ሕይወት፤ ደም መለገስ ሕይወትን ማዳን ነው!

“የእርስዎ ጤና፣ የእኛ ተልዕኮ ነው!”

#አለርት #ደምልገሳ #ሕይወትንእናድን #ሐምሌንለሐኪሞች

Follow us for more updates

Follow ALERT Hospital

Stay connected for the latest updates.

Leave a Comment