የኮሴክሳ ሳይትፊክ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት በስካይላይት ሆቴል አዲስ አበባ
23ኛው የኮሴክሳ ሳይትፊክ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት በስካይላይት ሆቴል አዲስ አበባ የተጀመረ ሲሆን ከኮንፍራንሱ በፊት ባለፉት ሁለት ቀናት የኮሴክሳ ሰርጅን ኮሌጅ ያዘጋጀውን ፈተና ወስደው ያለፉ 152 የተለያዩ ሰርጀን ባለሙያዎች ምርቃት ተከናውኗል።
በምርቃቱ ላይም የትምህርት ሚኒስቴር ምንስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለተመራቂዎቹ የእንኳን ደስ ያላችሁ በማለት የደስታ መግለጫ መልእክት ያስተላለፋ ሲሆን አክለውም የሰርጀሪ ሙያ ክቡር የሆነ የሰውን ልጅ ላይ የሚካሄድ የነፍስ አድን ሙያ በመሆኑ ለሙያው ከፍተኛ ክብር ይገባዋል ሲሉ ገልፀዋል።
የኮሴክሳ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር በቅድሚያ ለተመራቂዎቹ እንኳን ደስ ያላችሁ በማለክት የመልካም ምኞታቸውን መልእክት ያስተላለፉ እና እንዲሁም ለዚህ ዝግጅት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሆስፒታሎች እና ሌሎችንም ተቋማት ምስጋናቸውን አቅርበዋል
Contact Info
- +251 113 48 60 51 (Chief Executive Direcor)
- +251 113 47 16 32 (Chief Clinical Director)
- +251 113 48 11 63 (Chief Academic Director)
- hospital@alertcsh.org
- Zenebework, Kolfe Keranyo Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
Copyright © 2023 Alert Comprehensive Specialized Hospital. All Right Reserved